| መለስ ለኤርትራ ጉዳይ መቋጫ ይፈልጋሉ
· ካቢላ የአባታቸው ዙፋን እያቃጠላቸው ነው
· አዛውንቱና ታማሚው ዩሱፍ አልሆነላቸውም
· የፀጥታው ምክር ቤት የአፍሪካ ጉዳይ መሮታል
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ከሴኔጋል ዳካር የኔፓድ ስብሰባ በቀጥታ ወደ ኒውዮርክ በማምራት ከፀጥታው ምክር ቤት ጋር በሚደረገው ስብሰባ ላይ ተገኝተዋል፡፡ በስብሰባው ላይ በአፍሪካ ያሉ የፀጥታ ችግሮች ላይ የአፍሪካ አገራት መሪዎች ከጥታው ምክር ቤት አባል አገራት መሪዎች ጋር የመከሩ ሲሆን የፀጥታው ምክር ቤት ጊዜውን በአፍሪካ ጉዳይ ላይ ማጥፋት እንደመረረው ገልጿል፡፡ |